HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 134)

Author: Alemitu Homa

የደራሼ ልዩ ወረዳ። ፎቶ: ከማህደር አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2/2014 ዓ.ም፡- በደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ የፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት ዕርምጃ አራት ሴቶችን ጨምሮ 11 ሰዎች መገደላቸውን ሪፖርተር ዘግቧል፡፡ የዜና አውታሩ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎችና የአካባቢው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተወካይ የክልሉ የፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት ዕርምጃ ንፁኃን ነዋሪዎችን መግደላቸውን

Read More

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ከደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አቶ ክፍሉ ዋና ጥያቄ ሲቀበሉ። ምስል- የፌዴሬሽን ምክር ቤት አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30  ቀን 2014 ዓ.ም ፦ የደቡብ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አቶ ክፍሉ ዋና በክልሉ ያሉ

Read More

ምስል- ደቡብ ወሎ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30  ቀን 2014 ዓ.ም፦በደቡብ ወሎ ዞን ከለላ ወረዳ በልጓማ ከተማና ዙሪያው በሚገኙ ቀበሌዎች  ሐምሌ 28/2014 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ከባድ ዝናብ በንብረትና በእንሰሳት ላይ ጉዳት ማድረሱን የደቡብ ወሎ ኮሙኒኬሽን አስታወቀ፡፡ በረዶ ቀላቅሎ  በጣለው ከባድ

Read More