ዜና፡ በደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ አተያ ቀበሌ የፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት ዕርምጃ 11 ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
የደራሼ ልዩ ወረዳ። ፎቶ: ከማህደር አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 2/2014 ዓ.ም፡- በደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ የፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት ዕርምጃ አራት ሴቶችን ጨምሮ 11 ሰዎች መገደላቸውን ሪፖርተር ዘግቧል፡፡ የዜና አውታሩ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎችና የአካባቢው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተወካይ የክልሉ የፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት ዕርምጃ ንፁኃን ነዋሪዎችን መግደላቸውን
0 Comments