ዜና፡ የሶዶ ከተማ አቃቤ ህግ ታዋቂው ምሁርና የተቃዋሚ ፓርቲ አባል አሰፋ ወዳጆ ላይ ክስ መሰረተ
በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13/ 2014 ዓ.ም፡- የሶዶ ከተማ አቃቤ ህግ የወላይታን በክልል የመደራጀት ጥያቄ ደጋፊ እና የወላይታ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ አሰፋ ወዳጆ የጥላቻ ንግግርና ሀሰተኛ መረጃ ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ጥሰዋል ሲል ክስ መሰረተ፡፡ የክሱ ዝርዝር ደብዳቤ እንደሚገልፀው
0 Comments