ዜና፡ ልዩ ሃይሉን መልሰን የምናደራጅበት አላማ በወጉ ባላማስገንዘባችን ነው ህዝቡ ስጋት ያደረበት- የብልፅግና ፓርቲ የአማራ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4/ 2015 ዓ.ም፡- ልዩ ሃይሉን መልሰን የምናደራጅበት ምክኒያት ተጨማሪ ብቃት ያለው ሃይል ለመገንባት መሆኑን በወጉ ባላማስገንዘባችን ነው ህዝቡ ስጋት ያደረበት ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ አባልና የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሽጥላ ገለፁ፡፡ ብልፀግና በትኛውንም ጉዳይ ላይ ለመመካከር በሩ ክፍት
0 Comments