ዜና፡ መንግስት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በአስቸኳይ እንዲለቅና በአሀገር ውስጥና በውጭና የሚገኙ የፕሬስ አባላትን ማዋከብ እንዲያቆም ሲፒጄ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት፣ 5/ 2015 ዓ.ም፡- መንግስት ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይን በአስቸኳይ እንዲለቅ እና በአሀገር ውስጥና በውጭና የሚገኙ የፕሬስ አባላትን ማዋከብ እንዲያቆም የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ሲፒጄ ጠየቀ፡፡ ተቋሙ ትላነንት ባወጣው መግለጫ የአማራ ድምፅ ዩቱዩብ ቻናል መስራች የሆነው ጎበዜ ሲሳይ ሚያዝያ 28፤ 2015 ከጂቡቲ በመንግስት ቁጥጥር ስር መዋሉን
0 Comments