ዜና፡ ህብረተሰቡ በኢንቨስትመንት ስም ከሚያጭበረብሩ አካላት ራሱን እንዲጠብቅ አገልግሎት አስቀነቀቀ፤ ከማጭበርበር ጋር በተያያዘ ስሙ የተነሳው ዘፀአት ሪል እስቴት ሂደቱን ይፋ እናደርጋለን ሲል ገልጧል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8 2015 ዓ.ም፡- የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አንዳንድ ግለሰቦች እና ድርጅቶች በኢንቨስትመንት እና በአብረን እንስራ ስም ተጨባጭና የተሟላ መረጃ ሳይሰጡ ከፍተኛ ገንዘብ ከህብረተሰቡ እየሰበሰቡ መሆናቸውን ገልፆ ከመሰል የማጭበርበር ድርጊት ራሱን እንዲጠብቅ አስቀነቀቀ፡፡ አገልግሎቱ ሰኔ 6 ቀን ባወጣው አጭር መግለጫ በስም ያልጠቀሳቸው አንዳንድ ግለሰቦች እና
0 Comments