ዜና፡ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ሂዩማን ራይትስ ዎች ውጤታማ የሽግግር ፍትህን ለማረጋገጥ ጦርነት የተከሰተባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ገለልተኛ ምርመራ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5/ 2015 ዓ.ም፡- የሰብዓዊ መብት ተማጓቹ ሂዩማን ራይትስ ዎች የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ፣ የሽግግር ፍትህን እንዲኖር በሰሜን ኢትዮጵያ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን በገለልተኛ አካል እንዲመረመሩ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ተፋላሚ ወገኖች ላይ ጫና እንዲያደርጉ ጠየቀ። የ2023 ሂዩማን ራይትስ ዎች ሪፖርት በአለም ዙርያ አመታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታን
0 Comments