ዜና፡ በዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከ50 በመቶ በታች ላመጡ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6/2015 ዓ.ም፡- በዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከ50 በመቶ በታች ላመጡ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ መደረጉን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ
0 Comments