ዜና፡ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ በቤላሩስ ድንበር ሞታ ተገኘች
የወጣቷ ኢትዮጵያዊት አስከሬን የተገኘበት አካባቢ።ፎቶ: bialystok.wyborcza አዲስ አበባ፣ የካቲት 10/2015 ዓ.ም፡- በሳምንቱ መጨረሻ በፖላንድ እና ቤላሩስ ድንበር አካባቢ የአንድ ኢትዮጵያዊት ሴት አስከሬን በጫካ ውስጥ መገኘቱን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘገቡ። የፖላንድ የሰብአዊ መብት ኮሚሽነር ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በድንበር አካባቢ ሞተው ከተገኙት ሰዎች ውስጥ ኢትዮጵያዊቷ አምስተኛዋ