ዜና: የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት የኦሮምያ ክልል ፕሬዝዳንት በኩል የቀረበለትን የሰላም ድርድርድ ሃሳብ እንደሚቀበለው አስታውቆ ተጨማሪ ማብራሪያዎችን ገለጸ
የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መሪ ኩምሳ ዲሪባ(ጃል መሮ)ፎቶ የቪዲዮ የተወሰደ/ አዲስ ስታንዳርድ አዲስ አበባ፣ የካቲት 11/2015 ዓ.ም፡- በትላንትናው ዕለት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ታጥቆ ለሚብቀሳቀሰው የኦነግ ሸኔ ቡድን የሰላም እና የእርቅ ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ የሰላም እና የዕርቅ
0 Comments