ዜና፡ በኦሮምያ ክልል የሚንቀሳቀሱ መንግስታዊ ያልሆኑ የእርዳታ ድርጅቶች በክልሉ የተፈጠረውን ሰብአዊ ቀውስ ለማቃለል የጋራ የትብብር ጥሪ አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17/ 2015 ዓ.ም፡- አስራ ሁለት የሚሆኑ በኦሮምያ ክልል የሚንቀሳቀሱ መንግስታዊ ያልሆኑ የእርዳታ ድርጅቶች በክልሉ በተከሰተው ቀውስ ከ14 ሚሊየን በላይ የክልሉ ነዋሪዎች በድርቅ እና ግጭቶች ሳቢያ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው በመጥቀስ ባለድርሻ አካላት ልዩ ትኩረት በመስጠት የጋራ የትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ። “የኦሮምያ መንግስታዊ ያልሆኑ