ዜና ትንታኔ፡ ከአማራ ክልል አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ መንገደኞች አዲስ አበባ ለመግባት መከልከላቸውን ገለጹ
በብሩክ አለሙ እና ጌታሁን ፀጋዬ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6/2014 ዓ.ም፡- ከደሴ ከተማ፣ ደቡብና ሰሜን ወሎ ዞኖች እንዲሁም ዋግ ኽምራ ዞን ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ መንገደኞች አዲስ አበባ ለመግባት በኦሮሚያ ክልል ሸኖ ከተማ ሲደርሱ የአዲስ አበባ መታወቂያ ካልያዛችሁ ማለፍ አትችሉም በሚል ምክኒያት ለከፍተኛ እንግልትና መጉላላት መዳረጋቸውን የደቡብ
0 Comments