ዜና፡ በአዲስ አበባና በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን ለማካለልና ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ላይ መደረሱ ተገለፀ
ምስል- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በብሩክ አለሙ @birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11/2014 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባና በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን የማካለሉ ስራ የህዝቦችን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መልኩ ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ላይ የተደረሰ ሲሆን በስምምነቱም መሰረት የፊንፊኔ ዙሪያ ውስጥ በመግባት በርቀት በአዲስ አበባ የተገነቡ ኮንዶሚኒየሞች ለአብነት ኮየፈጬ፤