ዜና፡ የፌደራል ፖሊስ በወንጀል ተጠርጣሪ የሆኑ ግለሰቦች ያሉበትን የሚያውቅ ጥቆማ እንዲሰጠው ጠየቀ
ምስል- ፌዴራል ፖሊስ ነሃሴ 16፣ 2014 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፦ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ አንድ አንድ የፌዴራል ፖሊስ የደምብ ልብስ የለበሰ ግለሰብ እና ሌሎች ሶስት ሰዎች በተደራጀ መልኩ አንድ ወርቅ ቤት ገብተው በርካታ ወርቆች ዘርፈው ሲወጡ የሚያሳይ ምስል በማህበራዊ ድረ ገፅ በስፋት መሰራጨቱን ተከትሎ የፌደራል ፖሊስ ግለሰቦቹ ያሉበትን የሚያውቅ
0 Comments