Home2022 (Page 67)

August 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18/ 2014 ዓ.ም፡- የአፋር ህዝብ ፓርቲ ኢዜማ በሶማሌ እና አፋር አዋሳኝ አካባቢዎች የተከሰተውን ግጭት በተመለከተ ትናንት ነሐሴ 17 ቀን  ያወጣውን መግለጫ የአፋርን ክልላዊ ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ ያስገባና በህዝባችን ውስጥ ቁጣን በመቀስቀሱ ማስተካከያ እንዲያደረግ ሲል አሳሰበ።የአፋር ህዝብ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ የኢዜማ መግለጫ ፍሬ

Read More

የታሰሩ የጉራጌ ዞን አመራሮች ምስል- ማህበራዊ ድረገፅ ነሐሴ 17፣ 2014 ዓ. ም፣ አዲስ አበባ፡-  ከጉራጌ ዞን የክልል አደረጃጀት ጋር በተያያዘ የዞኑ አመራሮች እና  የመምሪያ ኃላፊዎች መታሰራቸውን ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ የመንግስት ሰራተኛ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። የዞኑ ፋይናንስ መምሪያ ኃላፊ አቶ ምነወር  ሀያቱ፣ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17/2014 ዓ.ም፡- በአፋር እና ሱማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን የእርስ በእርስ ግጭት የፌደራል መንግሥት ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አሳሰበ፡፡ በፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የሚመራው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በዛሬው እለት መግለጫ ያወጣ ሲሆን በመግለጫውም የአፋር እና

Read More