ዜና፡ ፍርድ ቤቱ አቶ አሰፋ ወዳጆ በ60ሺ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ውሳኔ ቢሰጥም የሶዶ ከተማ ፖሊስ ሊለቃቸው እንዳልቻለ ቤተሰቦቻቸው አሳወቁ
በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19/2014 ዓ.ም፡- የወላይታን በክልል የመደራጀት ጥያቄ ደጋፊ እና የወላይታ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት እና የቀድሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር አቶ አሰፋ ወዳጆ በትናነትናው እለት ፍርድ ቤት ቀርበው ፍርድ ቤቱ በ60ሺ ብር ዋስ እንዲለቀቁና ውጭ ሆነው ክሱን እንዲከታተሉ ውሳኔ
0 Comments