ዜና፡ የደሴ እና የወልድያ ከተማ አስተዳደሮች የሰዓት እላፊ ገደብ እና የተለያዩ ክልከላዎች አስቀመጡ
ደሴ ከተማ ምስል የደሴ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን12:05 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23/2014 ዓ.ም፡- የደሴ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ የከተማዋ ሰላምና ደህንነት ላይ ከመከረ በኋላ የተለያዩ ክልከላዎች እና ገደቦችን አስቀምጧል፡፡ በተመሳሳይ መልኩ የወልድያ ከተማ አስተዳደርም የከተማዋን አካባቢ ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ መነሻ በማድረግ ከነሐሴ 22፣ 2014 ዓ.ም ጀምሮ
0 Comments