ዜና፡- በሽራሮ ከተማ ቢያንስ 40 ሰዎች ከህግ አግባብ ውጪ በኤርትራ ወታደሮች ተገድለዋል፡ አምነስቲ ኢንተርናሽናል
ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ የኩናማ ማህበረሰብ አባላት ከባድ ጥቃት ደርሶባቸው ከቀያቸው ተፈናቅለው በቅርቡ በDW ቴሌቪዥን ቀርበዋል። አዲስ አበባ፣ጥቅምት15/ 2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ሰሜን ምዕራብ ዞን ሽራሮ ከተማ ከጰጉሜ 1 አስከ መስከረም 2 ቀን 2015 ዓ/ም ቀን የኤርትራ ወታደሮች ቢያንስ 40 ሰዎችን ከህግ አግባብ ውጭ መገደላቸውን አምንስቲ
0 Comments