ፍርድ ቤቱ የቀድሞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ለቀድሞው የሜቴክ ባለስልጣናት የመከላከያ ምስክርነት በበይነ መረብ እንዲሰጡ ፈቀደ
በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ መጋቢት 12/2014 የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ቅርንጫፍ 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ዳኞች በዛሬው እለት በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የቀርበውን ለቀድሞ የሜቴክ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ ለቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የምስክርነት ቃላቸውን በበይነ
0 Comments