ትንታኔ: ቀናት ካስቆጠረ አለመረጋጋት ፣ የንብረት ውድመት እና መፈናቀል በኋላ በጂንካ እና አከባቢዋ አንፃራዊ ሰላም ሰፍኗል፣ ከ130 ሰዎች በላይ ቁጥጥር ስር ውለዋል
በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4 ፣ 2014፣ ከሰሞኑ በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን አሪ ወረዳ በተፈጠረው ሁከትና ግጭት የተነሳ የአንድ ሰው ህይወት ያለፈ ሲሆን ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሰዎች መፈናቀል እንዲሁም የንግድ ቤቶችና መኖሪያ ቤቶች ላይ ዘረፋ እና ቃጠሎ ደርሷል። ለቀናት በጂንካ ከተማ ከዘለቀው አለመረጋጋት በኋላ
0 Comments