በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞኖች ምን ተፈጠረ?
በደረጀ ጎንፋ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2014 - በኦሮሞ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖች በአዲስ መልክ በተቀሰቀሰው ግጭት 10 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በርካታ ሰዎች መፈናቀላቸው ተገለፀ። የኦሮሞ ልዩ ዞን የጅሌ ዱሙጋ ወረዳ ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ፤ እሑድ ሚያዝያ 9 ቀን ከሰአት በኋላ ግጭት መቀስቀሱን ተናግረዋል። ከበደ (ስማቸው ለደህንነት
0 Comments