ትንታኔ: የአፋር ተፈናቃዩች በመንግስት አጥጋቢ ድጋፍ እየተደረገላቸው እዳልሆነ ተናገሩ
ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 18/2014 – ከ300,000 በላይ ተፈናቃዩች በአፋር ክልል በ14 መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ቢገኙም ከፌደራል መንግስት የሚደረገው ድጋፍ አጥጋቢ አለመሆኑን የአፋር ክልል የአደጋ እና ስጋት ቁጥጥር ሀላፊ አቶ መሀመድ ሁሴን ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። በቀን ከ200 -300 ተፈናቃዩች ወደ ተፈናቃይ መጠለያ እንደሚገቡ የተናገሩት አቶ
0 Comments