ዜና ትንታኔ፡- የደራሼ ልዩ ወረዳ አስተዳዳሪን በታጣቂዎች መገደላቸው፣ ስምንት ህንዳውያን መታገታቸው ተሰማ
በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 26/2014- በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የደራሼ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጆበርና አሰፋ በታጣቂዎች ተገደሉ። ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የዓይን እማኝ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩት ቅዳሜ ሚያዚያ 22 ቀን ጠዋት ነው አስተዳዳሪው የተገደሉት። በአካባቢው የመንግስት ከፍተኛ አመራር ላይ ግድያ ሲፈጸም ይህ