ዜና:-ባይደን የኢትዮጵያን የአጎዋ ጥቅሞችን አቋረጡ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15፣2014 ዓም፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ኢትዮጵያን ጨምሮ ሦስት የአፍሪካ አገራትን ከአፍሪካ ግሮውዝ ኦፖርቹኒቲ አክት (አጎዋ) የቀረጥና ታሪፍ ነፃ መብት መሰረዛቸውን ይፋ አደረጉ፡፡ ኢትዮጵያ፣ ጊኒ እና ማሊ በአንቀጽ 506A(a)(1) የተገለጹትን የአጎዋ መስፈርቶች እንዳላሟሉ በመጥቀስ ሶስቱን ከፊል የሰሃራ አፍሪካ ሃገራትን ከታህሳስ 23፣2014 ዓም ጀምሮ
0 Comments