ከአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ ክስ የተመስረተባት ላምሮት ከማል በተከሰሰችበት አንቀፅ ጥፋተኛ ተባለች
አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣2014-የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 2ተኛ የፀረ ሽብር እና ህገ መንግስት ጉዳዩች ችሎት ላምሮት ከማል በተከሰሰችበት አንቀፅ 575/1 ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጠ ። ለነገ ችሎቱ የፍርድ ቅጣት ለመስጠት በይደር ቀጠሮ የሰጠ ሲሆን ላምሮት በአዲስ አበባ ፖሊስ ማረፊያ ቤት አድራ ለነገ
0 Comments