HomeHorn of Africa (Page 93)

Horn of Africa

እንደዚ፣ በደብረ አባይ፣ ሰሜን-ምእራብ ትግራይ፣ እንደሚገኘው ክሊኒክ በትግይ ክልል ብዙ የጤና ተቋማት ተዘርፈዋል። ፎቶ፡ ድንበር የለሽ ሐኪሞች (ኤም ኤስ ኤፍ) አዲስ አበባ፣ ህዳር 13/ 2015 ዓ.ም፡- በትግይ ክልል በአሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ አገልግሎት ይሰጣሉ ከተባሉ ዘጠኝ በመቶ የሚሆኑ የጤና ተቋማት ውጭ የመረጃ

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13/ 2015 ዓ.ም፡- የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስጀመር እንዲሁም ለተማሪዎች ምገባ የሚያግዝ 33 ሚሊዮን ዩሮ በኣለም አቀፉ የህፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) እና በዓለም ምግብ ፕሮገራም (WFP) በኩል ድጋፍ ሰጠ። የትምህርት አገልግሎትን ወደነበረበት ለመመለስ እና የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብሮችን

Read More

በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ህዳር 9/2015 ዓ.ም፦ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በአለም ቅርስነት ካስመዘገበቻቸዉ በርካታ ታሪካዊ ቅርሶች መካከል አንዱ የሆነዉና ከአዲስ አበባ 525 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የሐረር ከተማ የሚገኘው የጀጎል ግንብ የከፋ አደጋ አንዣቦበታል ይላሉ ነዋሪዎች፡፡ ግንቡ ከጠላት ለመከላከል

Read More