ዜና፡- ጁዌሪያ መሀመድ የፖሊስ አባል “ሆነ ብሎ” በተኮሰው ጥይት መገደላቸዉን የሶማሊ ክልል ባለስልጣን አረጋገጡ
ጁዌሪያ መሀመድ የሁለት ልጆች እናት ነበረች ። ፎቶ: ማህበራዊ ሚዲያ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16/2015 ዓ.ም፡- የገዥው ብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ እና የሶሶማሊ ክልል የፓርላማ አባል ጁዌሪያ መሀመድ አንድ የፖሊስ አባል "ሆነ ብሎ" በተኮሰው ጥይት መገደላቸዉን የክልሉ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ
0 Comments