ትንታኔ፡- ከውጭ ወደ አገር ውስጥ ይገቡ በነበሩ 38 ምርቶች የተጣለው የውጭ ምንዛሪ እገዳ ጫና እያሳደረብን ነው – ነጋዴዎች
በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15/ 2015 ዓ.ም ፡- መንስግስት ከውጭ ይገቡ ለነበሩ 38 ምርቶች የውጭ ምንዛሪ እንዳያገኙ ላልተወሰነ ግዜ የጣለውን እገዳ ተከትሎ የዕለት ተለት ኑሯቸው ከምርቶቹ ጋር ተያያዠነት የነበራቸው ነጋዴዎች ላይ ጫና እያሳደረባቸው መምጣቱን በዘርፉ የተሰማሩ ዜጎች አስታወቁ፡፡ መንግስት 38 ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦች እና ምርቶች ወደ ሀገር