ትንታኔ፦ በልዩ ማዘዣ ወረቀት ብቻ እንዲሸጥ የሚፈቀደው የትራማዶል መድኃኒት ከልክ ያለፈ አጠቃቀም እና እያስከተለ ያለው ማህበራዊ ቀውስ
የአዲስ ህይወት የአልክሆል መጠጥና የአደንዛዥ ዕፅ የቅድመ መከላከልና የተጠቂዎች ማገገሚያ ማዕከል በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ጥቅምት29/ 2015 ዓ.ም ፦ በጥቅምት 22 ቀን የኢትዮጵያ የምግብ እና መድሃኒት ባለስልጣን ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ባወጣው ማሳሰቢያ በኢትዮጵያ የሚገኙ መድሃኒት ቤቶች ትራማዶልን የተባለ ለአጭር ጊዜ እፎይታ የሚውል የኦፒዮይድ ዝርያ
0 Comments