HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 96)

Author: Alemitu Homa

መቀሌ ከተማ። ፎቶ፡ ክንደያ ገብረህይወት/ሐምሌ 2013 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25 ቀን 2015፡- በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግስት እና በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ተወካዮች መካከል በደቡብ አፍሪካ የተፈረመውን የግጭት ማቆም ስምምነት ተከትሎ በክልሉ ርዕሰ መዲና መቀሌ የምግብ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ ቀንሷል። አዲስ ስታንዳርድ ከመቀሌ እንዳገኘዉ መረጃ እንደ ጤፍ፣

Read More

አለማቀፍ የቀይ መስቀል ማህበር በኮሙዩኒኬሽን መቋረጥ ምክንያት የተለያዩ የትግራይ ቤተሰቦችን ከወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር የማገናኘት ሙከራ። ፎቶ፡ አለማቀፍ የቀይ መስቀል ማህበር በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29/2015 ዓ.ም፡- ሰኔ 2013 ዓ/ም በትግራይ ክልል ባለስልጣናት እና በፌዴራል መንግስት መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ በተነሳው ጦርነት ምክንያት በትግራይ ክልል የስልክ፣

Read More

ዋግ የመታው የስንዴ ሰብል አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29/2015 ዓ.ም፡- የስንዴ ዋግ በሽታ ስንዴ አምራች በሆኑት በደቡብ፣ በሲዳማ፣ በአማራ፣ በቤንሻጉል ጉምዝ እንዲሁም በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች በአጠቃላይ ከ399 ሺሕ ሄክታር በላይ በለማ ስንዴ ማሳ ላይ መከሰቱን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። በግብርና ሚኒስቴር የእፅዋት ጥበቃ መሪ ሥራ አስፈጻሚ በላይነህ ንጉሤ

Read More