HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 133)

Author: Alemitu Homa

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስል- የከንቲባ ጽ/ቤት አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4/ 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ መደቦች ምዘና፣ ደረጃዎች ምደባና የደመወዝ እርከን ደንብ ማውጣቱን ዋዜማ ራዲዮ ዘግቧል፡፡ የደረጃ አንድ የደመወዝ መነሻ 1,100 ብር ሲሆን፣ የዚህ ደረጃ ጣሪያ ደግሞ 2,079 ብር

Read More

የቀድሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ረዳት ፕሮፌሰር አሰፋ ወዳጆ ምስል የግል ፌስቡክ ገፅ አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 3/ 2014 ዓ.ም፡- በደቡብ ክልል የወላይታ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው በሶዶ ከተማ የጸጥታ ሃይሎች የወላይታን በክልል የመደራጀት ጥያቄ ደጋፊ እና የወላይታ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ  የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑትን አቶ አሰፋ ወዳጆ በድጋሚ

Read More

ምስል- የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2/2014 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስና ከሌሎች ፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት 122 ኩንታል አደገኛ ዕፅ ይዞ ማስወገዱን አስታወቀ። በወረዳው ውስጥ አደገኛ ዕፅ ለመቆጣጠር በተከታታይ የፓትሮል ቅኝትና ከፍርድ ቤት የመበርበሪያ ትዕዛዝ በማውጣት ቤት ለቤት በተደረገው ድንገተኛ ብርበራና ፍተሻ

Read More