ዜና፡ የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከ ፊታችን መስከረም 30 ጀምሮ በሁለት ዙር በዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፤ የቦታ ለውጡ ተፈታኞችን ሀሳብ ውስጥ ከቷል
ምስል- የትምህርት ሚኒስቴር ምኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9/ 2014 ዓ.ም፡- የ2014 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከመስከረም 30 /2015 ዓ.ም ጀምሮ በሁለት ዙር እንዲሰጥ መታቀዱን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቋል፡፡ ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ዩኒቨርስቲዎች ምንም አይነት የመደበኛ