HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 132)

Author: Alemitu Homa

ምስል- የትምህርት ሚኒስቴር ምኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9/ 2014 ዓ.ም፡- የ2014 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከመስከረም 30 /2015 ዓ.ም ጀምሮ በሁለት ዙር እንዲሰጥ መታቀዱን የትምህርት ሚኒስቴር  አስታወቋል፡፡ ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ዩኒቨርስቲዎች  ምንም አይነት የመደበኛ

Read More

ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስቴር ምኒስትር ምስል- የትምህርት ሚኒስቴር በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6/2014 ዓ.ም፡-የዩኒቨርሲቲ መምህራን የደመወዝ ጭማሪ፣ የደረጃ ዕድገት፣ የቤት አበል ፣ የመኖሪያ ቤት፣ በተጨማሪ ስራዎች የሚገኝ ገቢ ላይ የግብር ሁኔታ፣ ለመምህራን እና ለቤተሰቦቻቸው የህይወት ኢንሹራንስ መኖር ፣ የብድር አገልግሎት፣ እንዲሁም የመምህራን የዝውውር

Read More

በብሩክ አለሙ እና ጌታሁን ፀጋዬ  አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6/2014 ዓ.ም፡- ከደሴ ከተማ፣ ደቡብና ሰሜን ወሎ ዞኖች እንዲሁም ዋግ ኽምራ ዞን ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ መንገደኞች አዲስ አበባ ለመግባት በኦሮሚያ ክልል ሸኖ ከተማ ሲደርሱ የአዲስ አበባ መታወቂያ ካልያዛችሁ ማለፍ አትችሉም በሚል ምክኒያት ለከፍተኛ እንግልትና መጉላላት መዳረጋቸውን የደቡብ

Read More