HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 128)

Author: Alemitu Homa

ምስል-የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ኮሙኒኬሽን በብሩክ አለሙ @Birukalemu21   አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19/2014 ዓ.ም፡- በጋምቤላ ክልል በ8 ወረዳዎች በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የተነሳ ከ74 ሺህ በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር አገልግሎት አስታወቀ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉም ጆር ወረዳ ኡንጎጊ ከተማ በመገኘት የደረሰውን ጉዳት የተመለከቱ ሲሆን በጉብኝታቸውም

Read More

ምስል- የፌዴሬሽን ምክር ቤት በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18/ 2014 ዓ.ም፡- የፌደሬሽ ምክር ቤቱ ነሐሴ 12 ቀን 2014 ዓ.ም በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የሚገኙ 6 ዞኖች  ማለትም የወላይታ፣ የጋሞ፣ የጎፋ፣ የደቡብ ኦሞ፣ የጌዴኦ፣ የኮንሶ ዞኖች፣ እንዲሁም 5 ልዩ ወረዳዎች ማለትም  የደራሼ፣ የአማሮ፣ የቡርጂ፣

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18/ 2014 ዓ.ም፡- የአፋር ህዝብ ፓርቲ ኢዜማ በሶማሌ እና አፋር አዋሳኝ አካባቢዎች የተከሰተውን ግጭት በተመለከተ ትናንት ነሐሴ 17 ቀን  ያወጣውን መግለጫ የአፋርን ክልላዊ ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ ያስገባና በህዝባችን ውስጥ ቁጣን በመቀስቀሱ ማስተካከያ እንዲያደረግ ሲል አሳሰበ።የአፋር ህዝብ ፓርቲ ባወጣው መግለጫ የኢዜማ መግለጫ ፍሬ

Read More