ዜና፡- በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በ17 ቀበሌዎች የወባ ወረርሽኝ በሽታ መከሰቱ ተገለፀ
ወባ የሚያስተላልፍ ትንኝ ፡፡ ፎቶ፡ ሲዲሲ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25/ 2015 ዓ.ም፡- በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የአረርቲ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ በ17 ቀበሌዎች የወባ ወረርሽኝ በሽታ መከሰቱን የወረዳዉ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ በምንጃር ሸንኮራ ወረዳና በከተማ አስተዳደሩ የወባ ተጠቂ የተገኘባቸዉ ቀበሌዎችም አረርቲ 01፣ አረርቲ 02፣ አረርቲ ዙሪያ፣ አጊራጥ፣ ኮርማ፣
0 Comments