HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 100)

Author: Alemitu Homa

ወባ የሚያስተላልፍ ትንኝ ፡፡ ፎቶ፡ ሲዲሲ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25/ 2015 ዓ.ም፡- በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የአረርቲ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ በ17 ቀበሌዎች የወባ ወረርሽኝ በሽታ መከሰቱን የወረዳዉ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ በምንጃር ሸንኮራ ወረዳና በከተማ አስተዳደሩ የወባ ተጠቂ የተገኘባቸዉ ቀበሌዎችም አረርቲ 01፣ አረርቲ 02፣ አረርቲ ዙሪያ፣ አጊራጥ፣ ኮርማ፣

Read More

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 24 2015 ዓ.ም፡- በአፍሪካ ቀንድ የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ ሁለት ዓመታት ያስቆጠረውን አውዳሚ ጦርነት ለማስቆም በአፍሪካ ህብረት መሪነት በደቡብ አፍሪካ በሚካሔደው የሰላም ድርድር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መደረሱን አሳወቁ፡፡ የሰላም ድርድሩ በፌዴራል መንግስት ተወካዮች እና በትግራይ ክልል ባለስልጣናት መሃል በአፍሪካ ህብረት

Read More

ጠ/ሚ አብይ አህመድ ከትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት ደብረፂዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ጋር እጅ ለእጅ በመያያዝ በአክሱም ከተማ ሰኔ 2011 ። ፎቶ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ከፎቶ ማህደር አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22/ 2015 ዓ.ም፡- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የፌደራል መንግስት የትግራይ ክልል ባለስልጣናት "የሀገሪቱን ህግ እንዲያከብሩ፣ ህገ መንግስቱን እንዲያከብሩና

Read More