ቃለ ምልልስ፡- “ዋነኛ ትኩረታችን በጦርነቱ የተጎዱ ንፁሃንን ማዳን እንጂ በአንድ ወገን በኩል ጫና መፍጠር አልነበረም”- በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር
አምባሳደር ዶክተር አልስተር መክፊል - በኢትዮጵያ እና በጅቡቲ አምባሳደር (ነዋሪ ያልሆኑ) እና የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ቋሚ ተወካይ (ምስል = እንግሊዝ ኤምባሲ ዌብሳይት) አምባሳደር ዶክተር አልስተር መክፊል በኢትዮጵያ እና በጅቡቲ የእንግሊዝ አምባሳደር ሲሆኑ ከዚህም በተጨማሪ የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ