ዜና፡ የኢሚግሬሽን ባለስልጣን ኃላፊ በቀድሞ የህውሓት ታጋይ አቶ ስብሓት ነጋ ላይ የተሰጠውን የፍርድ ቤት ብይን ባለማክበሩ በቁጥጥር ስር ውሎ እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ አዘዘ
ፎቶ ክሬዲት- አዲስ ፎረቹን አዲስ አበባ፣ጥር 18 2015 ዓ/ም፡- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ቅርንጫፍ የመጀመርያው የሰብአዊ መብት ችሎት የቀድሞው የህውሓት ታጋይ አቶ ስብሓት ነጋ ከሀገር እንዳይወጡ በመከልከላቸው በከፈቱት ክስ ላይ የኢሜግሬሽን ባለስልጣን ኃላፊ ፍርድ ቤት ቀርቦ ቃል ባለመስጠቱ በፖሊስ ተይዞ ቃል እንዲስጥ ፍርድ ቤቱ ማዘዙን
0 Comments