ሸገር ዳቦ ለቀናት ስራ ማቆሙ ጫና እንደፈጠረባቸው ተጠቃሚዎች ተናገሩ
በማህሌት ፋሲል @MahletFasil አዲስ አበና፤ የካቲት 11፤ 2014 በአዲስ አበባ ከተማ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ነዋሪዎች በድጎማ መልክ የማያቋርጥ የዳቦ አቅርቦትን ይሰጣል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ሸገር መጋገሪያ ከተመረቀ ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ ምርት በማቆሙወዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የከተማው ነዋሪወችን ተስፋ እንዲቆርጡ አድርጓል። አዲስ ስታንዳርድን ያነጋገረቻቸው ሸማቾች እንደተናገሩት ሸገር መጋገሪያ ከዋጋ