Home2022 (Page 119)

March 2022

አዲስ አበባ መጋቢት 20/2014: በሳውዲ አረቢያ መንግስት ያሉት ኢትዮጵያውያን  ከረቡዕ መጋቢት 21 ጀምሮ  ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ   የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው ከሳዑዲ አረቢያ የተመለሱ የዜጎችን መልሶ ማቋቋምና ማገገም እንዲከታተል የተቋቋመው ኮሚቴ ሰኞ መጋቢት 19 ቀን 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር

Read More

በጌታሁን ጸጋዬ አዲስ አበባ መጋቢት 19/2014፡- በደቡብ ክልል የኮንሶ ዞን የሰገን ወረዳ የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ገረሙ ገለቦ ትናንት ምሽት ከጓደኞቻቸው ጋር በሆቴል ውስጥ እየተመገቡ ሳለ በጥይት መገደላቸው ተገለጸ። ግድያው በተፈፀመበት ምሽት አብረውት የነበሩ ሶስቱ  ጓደኖች እና የሆቴሉ ባለቤት የሆነችው ሴት  በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የወረዳው ሰላምና

Read More

አዲስ አበባ መጋቢት 17 /2014፡ የአፋር ህዝብ ፓርቲ (አ.ህ.ፓ.) ዛሬ ጠዋት  ባወጣው መግለጫ  በፌዴራል መንግስት እና በትግራይ ክልል መካከል የሰብአዊ የግጭት ማቆም ስምምነት መታወጁ  ጥርጣሬ አንዳሳደረበት ገልጿል። ፓርቲው  ስምምነቱ የአፋር ህዝብን  አላካተተም ሲል ቅሬታውን አሰምቷል። የትግራይ ክልልም ሆነ የፌደራል መንግስት ግጭቱን ለማቆም የወሰዱትን አወንታዊ እርምጃ ፓርቲው ያደነቀ

Read More