ዜና፡ አጣዬ ዲስትሪክት ሆስፒታል የእርዳታ ጥሪ አቀረበ
ጌታሁን ፀጋዬ .አዲስ አበባ ሚያዚያ 7፣ 2014፣ ፡- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኘው የአጣዬ ወረዳ ሆስፒታል የላብራቶሪው ክፍል መስራት በማቆሙ አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፈልግ የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ተሾመ ብዙ አየሁ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ። ሜዲካል ዳይሬክተሩ እንደተናገሩት ላብራቶሪው በመዘረፉ አሁን ስራ አቁሟል። በሆስፒታሉ ሲቢሲ (CBC) የደም መመርመሪያ
0 Comments