Home2022January (Page 4)

January 2022

በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ታህሳስ 27/ 2014 - ከተቋቋመ  32 የሞላው የኢትዮጵያ ህፃናት መርጃ ብቸኛው በህፃናት የልብ ህመም ላይ የሚሰራ ብቸኛው ግብረሰናይ  ተቋም ነው። በተቋሙ ስር የሚገኘው የኢትዩጵያ የልብ ህሙማን መርጃ ማእከል በመላው ሀገሪቱ ላሉ የልብ ታካሚዎች ህፃናት ህክምናን ይሰጣል። እሱባለዉ የ12 አመት ሲሆን የመጣው ከደቡብ ብሔር

Read More

በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ታህሳስ 23፤ 2014፤ ባለፈው አመት ህዳር ወር የተጀመረው የትግራይ ጦርነት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ1,300 በላይ የአስገድዶ መድፈር ድርጊቶች መከሰት ሪፖርት የተደረገ ሲሆን በህብረተሰቡ ዘንድ ባለው መገለል ሳቢያ በርካታ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች በቡድን አስገድዶ መደፈር እና ተያያዥ ጉዳዮች ጨምሮ ሪፖርት ሳይደረጉ እንዳልቀሩ

Read More