HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 131)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12/2014 ዓ.ም. የደቡብ ክልል ኮማንድ ፖስት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ላልተወሰነ ጊዜ በጉራጌ ዞን ወረዳዎችና ከተማዎች ማንኛቸውም መንግስታዊ ይሁን መንግስታዊ ያልሆኑ ስብሰባዎች እና ዉይይት ማድረግ መከልከሉን አስታወቋል።የክልሉ ኮማንድ ፖስት ከዛሬ ነሐሴ 12 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም ሰልፍና መሰል እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ እና

Read More

ምስል- አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11/2014 ዓ.ም፡- በአቃቂ ከርሰ ምድር የውኃ ፕሮጀክት ውስጥ የሚገኙ አምስት የውኃ ጉድጓዶች በጎርፍና ደለል በመሞላታቸው ምክንያት በመዲናዋ  ከፍተኛ የውኃ እጥረት መከሰቱን የአዲስ አበባ ከተማ ውኃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን  አስታወቀ። ባለስልጣኑ በቀን 20 ሺሕ ሜትር ኪዮብ ውኃ የማምረት አቅም ያላቸው አምስቱ

Read More

ምስል- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በብሩክ አለሙ @birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11/2014 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባና በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የአስተዳደር ወሰን የማካለሉ ስራ የህዝቦችን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መልኩ ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ላይ የተደረሰ ሲሆን በስምምነቱም መሰረት የፊንፊኔ ዙሪያ ውስጥ በመግባት በርቀት በአዲስ አበባ የተገነቡ ኮንዶሚኒየሞች ለአብነት ኮየፈጬ፤

Read More