እለታዊ ዜና፡ የደቡብ ክልል ኮማንድ ፖስት በጉራጌ ዞን ስብሰባዎች እና ዉይይት እንዳይረግ ከለከለ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12/2014 ዓ.ም. የደቡብ ክልል ኮማንድ ፖስት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ላልተወሰነ ጊዜ በጉራጌ ዞን ወረዳዎችና ከተማዎች ማንኛቸውም መንግስታዊ ይሁን መንግስታዊ ያልሆኑ ስብሰባዎች እና ዉይይት ማድረግ መከልከሉን አስታወቋል።የክልሉ ኮማንድ ፖስት ከዛሬ ነሐሴ 12 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም ሰልፍና መሰል እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ እና
0 Comments