ዜና፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ያስተላለፈውን የውግዘት ውሳኔ እንደማይቀበሉት አቡነ ሳዊሮስ ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከቀኖና እና ከእውቅናዬ ውጭ የሆነ ሕገ ወጥ የኤጲስ ቆጶሳት እና ጳጳሳት ሹመት ተስጥቷል በተባለው ጉዳይ ላይ ቅዱስ ሲኖዶሱ ባካሄደው አስቸኳይ ምልአተ ጉባኤ፣ ሲመቱን በሰጡ ሊቀጳጳሳት እና ተሿሚዎች ላይ ያስተላለፈውን የውግዘት ውሳኔ ተከትሎ ውግዘቱ የተላለፈባቸው ሊቀጳጳሳት እና
0 Comments