ዜና፡ የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) ሊቀመንበር እና ስራ አስፈፃሚ ኃላፊዎችን በመሾም በይፋ ተመሰረተ
የሲፌፓ ሊቀመንበር ረዳት ፕሮፌሰር ተሰማ ኤልያስ ምስል-ሲፌፓ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25 2014 ዓ.ም፡- ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም. ጊዜያዊ የምዝገባ ፍቃድ የተሰጠው የሲዳማ ህዝብን በዋና ምርጫ ክልልነት የሚወክለው የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) ነሐሴ 23 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው የምስረታ ጉባኤ ሊቀመንበር እና