ዜና: የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ሃላፊ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት እና የጸጥታ ሁኔታ እያሽቆለቆለ መምጣቱን ተናገሩ
አዲስ አበባ የካቲት 29 2014 :- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ሚሼል ባቸሌት በ49ኛ ለሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ጉባኤ ባቀረቡት ሪፖርት ላይ“በአፋር እና አማራ ክልል ግጭት መስፋፋት እና መጠነ ሰፊ የሰብአዊ መብት ረገጣ ሪፖርቶችን ማግኘተታቸውንና መቀጠላቸውን" ተናገሩ ። ህዳር 13 ቀን 2014 እና በየካቲት
0 Comments