Home2022 (Page 120)

March 2022

አዲስ አበባ መጋቢት 16/2014 –  የትግራይ ክልል ጦርነቱ በአስቸኳይ ለማቆም ቁርጠኛ መሆኑን በመግለጽ መሬት ላይ ያለውን ፍላጎት ባገናዘበ መልኩ ተቀባይነት ባለው ጊዜ የሰብዓዊ እርዳታ ወደ ክልሉ የሚገባ ከሆነ ግጭት ለማቆም መወሰኑን አስታውቋል ። የትግራይ ክልል በትላንትናው እለት የፌዴራል መንግስት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን ተከትሎ ያወጣውን

Read More

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15/2014 – የኢትዮጵያ መንግስት በ ትግራይ ክልል ከዛሬ ጀምሮ ግጭት ለማቆም መወሰኑን  የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አለም አቀፉ ማህበረሰብ የሚሰጠውን የሰብአዊ ርዳታ ድጋፍ በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምርም ተጠይቋል።  ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ

Read More

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15/2014 - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ በኦሮሚያ ክልል የአባገዳዎች ምክር ቤት አስተባባሪነት በክልሉ መንግሥት እና በከረዩ ማኅበረሰብ የሀገር ሽማግሌዎች መካከል እየተካሄደ የሚነኘው ሽምግልና በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ላይ ለተፈጸመው ግድያ የወንጀል ተጠያቂነትን መተካት ወይም ማስተጓጎል

Read More