ዜና: የአሶሽየትድ ፕረስ ጋዜጠኞች በዋስ እንዲወጡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተእዛዝ ሰጠ
ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ መጋቢት 22፣ 2014:- የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት መርማሪ ፖሊስ በጋዜጠኛ አሚር አማን እና በካሜራ ማለሙያው ቶማስ እንግዳ ላይ የጠየቀውን ይግባኝ ውድቅ አደረግ። ፖሊስ ማክሰኞ እለት ሁለቱ ባለሙያዎች እያንዳንዳቸው በ60ሺ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ፍርድ ቤት ቢወስንም
0 Comments