ዜና: የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማኅበር ኮንፌዴሬሽን መንግሥት ለኢንደስትሪያል ፓርክ ሰራተኞች መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቀ
በእቴነሽ አበራ እና ብሩክ አለሙ አዲስ አበባ ፣መጋቢት 30፣ 2014 – የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማኅበር ኮንፌዴሬሽን በትናንትናው እለት ባካሄደው የግማሽ አመት ኮንፈረንስ ላይ መንግስት ለኢንዱስትሪ ፖርክ ሰራተኞችን የስራ ዋስትና በተመለከ መፍትሄ እንዲሰጥ ተጠየቀ። ኮንፌድሬሽኑ ጨምሮም በኑሮ ውድነቱ ላይ ዘላቂ እና ተጨባጭ የሆነ መፍትሄ በተለይም ዝቅተኛ ክፍያ ተከፋይ
0 Comments