HomeArticles Posted by addis

Author: addis

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 1/2014-ጋዜጠኛ ታምራት ከመኖሪያ ቤቱ አርብ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 ገደማ ለጥያቄ ትፈለጋለህ በሚል ነው ወደ ሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ የተወሰደው እና የጋዜጠኛውን የመኖሪያ ቤትእና ቢሮ በመፈተሽም ለመረጃ ይፈለጋሉ ያሏቸውን የሚዲያ ዕቃዎች በሙሉ በዋናነት፣ ላፕቶፕ ፣ኮምፒተሮች፣ መቅረፀ ድምፅ፣ ፋላሽ ሚሞሪ፣ እና ሌሎች የሚዲያ መገልገያ መሣሪያዎች

Read More

አዲስ አበባ ፣ ኅዳር 29/2014-አክቲቪስት እና ኡቡንቱ'  የተሰኘ ዩቲዩብ ሚዲያ መስራች  እያስፔድ ተስፋዬ ህዳር 28 2014 ዓ.ም ከቤተሰቦቹ ቤት መታሰሩን ወላጅ እናቱ ለቢቢሲ አማረኛ ተናገሩ ፡፡ እረፋድ ላይ ወደ መኖሪያ ቤታቸው የመጡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዩኒፎርም የለበሱ  እንደሆኑ የተናገሩት  መኖሪያ ቤታችንን ከፍተሹ በውሀላ እያስፔድን ይዘውት ሄደዋል

Read More