ዜና፡- በሳውዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራቸው ለመመለስ የተላከው ልዑካን ሳይሳካለት መመለሱ ተሰማ ፣ ሰቆቃው እንደቀጠለ ነዉ
በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ፤ በሳውዲ አረቢያ የተለያዩ ከተሞች በእስር ላይ የሚገኙትን ኢትዮጵያውያንን ጉዳይ ለመፍታት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተላከው የልዑካን ቡድን ስይሳካለት መመለሱን ተሰማ። በገንዘብ ሚንስትር አህመድ ሺዴ የተመራው የልኡካን ቡድን በሳውዲ አረቢያ ከሚገኙ ባለስልጣናት ጋር ስምምነት ላይ መድረስ አለመቻሉን ጅራ የተባለ መቀመጫውን በአውስትራሊያ ያደረገ እና የእስረኞቹን
0 Comments