HomeOpinion (Page 2)

Opinion

የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ከሪያ ኢብራሂም በትግራይ ክልል እና በማእከላዊው መንግስት መካከል ከምርጫ ጋር ተያይዞ በተፈጠር አለምግባባትና ማእከላዊው መንግስት የወሰደውን ምርጫ የማራዝም ውሳኔ በመቃወም ነበር ከአፈ ጉባኤነታችው በፈቃዳቸው የለቀቁት። ዛሬ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ባለው የክልል ምርጫ ተገኝተው መርጠዋል። ፎቶ፥ የትግራይ ማስ

Read More

ዮናታን ፍስሃ @YonatanFessha አዲስ አበባ ሚያዝያ 27, 2012 - ኮቪድ-19 የሚያመጣው ተፅዖኖ በሕብረተሰብ ጤና ሥርዓቱ ላይ ብቻ አይወሰንም፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ወረርሺኙ ስላለበት ሁኔታ ከዋና ዋና የዜና ማሰራጫዎች በየሰዓቱ የሚደርሰን መረጃ በቫይረሱ ምክንያት የተፈጠሩትን ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተግዳሮቶች ያሳያሉ፡፡ ቫይረሱ ሕገ መንግስታዊ ቀውስ የፈጠረበትን ሌላ አገር ግን

Read More

ጀዋር መሃመድ @Jawar_Mohammed አዲስ አበባ, ሚያዚያ 25, 2012 - የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ መጋቢት 21, 2012 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ በዚህ ዓመት በፌደራልና በክልል ደረጃ ነሐሴ 14 ይካሄዳል ተብሎ የነበረውን ምርጫ በኮቪድ-19 ምክንያት ማስፈፀም እንደማይችል አሳውቋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምርጫ ቦርዱን ውሳኔ ሚያዝያ 22, 2012

Read More