ዜና፡ በባህርዳር ከተማ የዘረፋና የስርቆት ወንጀል እየተበራከተ መምጣቱን ነዋሪዎች ገለፁ
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 8/ 2014 ዓ.ም.፡- በባህርዳር ከተማ የዘረፋና የስርቆት ወንጀል እየተበራከተ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ላይ ተፅዕኖ እያደረሰ መሆኑን ነዋሪዎቹ ለኢቢሲ ገለፁ፡፡ ኢቢሲ ያናገራቸው ተበዳዮች እንደገለፁጽ በታክሲ እና ባጃጃ ትርንስርት ላይ ስርቆቱ እያየለ ሲሆን ”በተደጋጋሚ የስርቆት ወንጀል እየደረሰብን ነው” ሲሉም ተደምጠዋል፡፡ ሚዲያው የነጋገረው እንዱ ተበዳይ በታከሲ ላይ
0 Comments