HomeLaw & Justice (Page 44)

Law & Justice

አዲስ አበባ፡ ሰኔ 8/ 2014 ዓ.ም.፡- በባህርዳር ከተማ የዘረፋና የስርቆት ወንጀል እየተበራከተ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ላይ ተፅዕኖ እያደረሰ መሆኑን ነዋሪዎቹ ለኢቢሲ ገለፁ፡፡ ኢቢሲ ያናገራቸው ተበዳዮች እንደገለፁጽ በታክሲ እና ባጃጃ ትርንስርት ላይ ስርቆቱ እያየለ ሲሆን ”በተደጋጋሚ የስርቆት ወንጀል እየደረሰብን ነው” ሲሉም ተደምጠዋል፡፡ ሚዲያው የነጋገረው እንዱ ተበዳይ በታከሲ ላይ

Read More

አዲስ አበባ፣  ሰኔ 8/2014 ዓም - በደሴ ከተማ አስተዳደር በቧንቧውሀ ክፍለ ከተማ 4ኛ ፓሊስ ጣቢያ በነፍስ ማጥፋት ተፈላጊ የነበሩ ግለሰቦች በምርመራ ክፍል ውስጥ በጣሉት ቦንብ የ5 ሰዎች ሂወት ትናንትና ማለፉን የከተማው አስተዳደር ኮሚኒከሽን ጉዳዮች ቤሮ አስታወቀ። መነሻቸውን ከደሴ ዙሪያ ወረዳ “ፅድ ገበያ” አካባቢ ያደረጉ በነፍስ ማጥፋት

Read More

ኦነሰ ሀይሎቼ በደምቢዶሎ እና ጊምቢ ከተሞች  ከመንግስት ታጣቂዎች ጋር እየተዋጉ ነበር ብሏል በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7/2014- የጋምቤላ ክልል መንግስት ዛሬ ማለዳ  በጋምቤላ ከተማ ከጠዋቱ 12፡30 ጀምሮ በ"ጠላት ጦር" እና በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች መካከል የተኩስ ልውውጥ እየተደረገ መሆኑን እስታወቀል።  ባወጣው መግለጫ የጋምቤላ ነፃነት ግንባር (ጋነግ)

Read More